ሐሙስ, ፌብሩወሪ 14, 2013 የአካባቢው ጊዜ 16:36

ባሕል

የዩናይትድ ስቴትስ ፕሬዚዳንት ባራክ ኦባማ የኮንግረስ ንግግር

የዩናይትድ ስቴትስ ፕሬዚዳንት ባራክ ኦባማ ለኮንግረሱ ንግግር ሲያደርጉ - ማክሰኞ፣ ፌብርዋሪ 12 / 2013 ዓ.ም /አዘአ/

የፊደል ቁመት - +
13.02.2013
የዩናይትድ ስቴትስ ፕሬዚዳንት ባራክ ኦባማ የሁለተኛውን የሥልጣን ዘመናቸውን የመጀመሪያ ንግግራቸውን ለተወካዮች ምክር ቤቱ ጥምር ስብሰባ አደረጉ፡፡ ሪፐብሊካኑ መልስ ሰጥተዋል፡፡ ተጨማሪ

ካንሠር ደኆችን እያሠጋ ነው - ጥር 27 የዓለም የካንሠር ቀን

ከካንሰር አጠቃላይ የሞት መጠን አንድ ሦስተኛ የሚሆነው ለመከላከልና ለማስቀረት የሚቻል መሆኑን የዓለም የጤና ድርጅት አስታውቋል፡፡

የኦርኬስትራ ኢትዮጵያው መሪ፥ አንጋፋው የሙዚቃ ሠው ተስፋዬ ለማ አረፈ።

«ከአርባ ስድስት ዓመታት በፊት የአሜሪካ የሰላም ጓድ ሆኜ ወደ ኢትዮጵያ በተጓዝኩበት ጊዜ በኢትዮጵያ የባህል ሙዚቃ ስማረክ የተዋወቅኩት ተሥፋዬ ለማ ለኢትዮጵያ የባህል ሙዚቃ ከፍተኛ አስተዋጽ ያደረገ ሰው ነው።» ቻርልስ ሳተን።

ስለሂዩማን ራይትስ ዋች ክሥና ስለኤርትራ ሰብዓዊ መብቶች ከአምባሣደር ግርማ አስመሮም ጋር የተደረገ ቃለ ምልልስ

የሂዩማን ራይትስ ዋች ሪፖርት ተቀድዶ መጣል ያለበት ሠነድ ነው ሲሉ በአፍሪካ ሕብረትና በመንግሥታቱ ድርጅት የአፍሪካ የኢኮኖሚ ኮሚሽን የኤርትራ አምባሣደር ግርማ አስመሮም ከቪኦኤ ጋር ባደረጉት ቃለ ምልልስ ተናግረዋል፡፡

የጉዲፈቻ ልጅ ፍለጋ የተደረገ የአንድ ቤተሰብ የሦሥት ዓመት ጉዞ

“በሂደቱ፥ መጀመሪያ ካገኘናቸው ልጆች ጋር ቅርርብ ፈጥረን ስለነበር፥ ሁኔታው ሲሰናከል በእጅጉ ብናዝንም፤ የተለየ አቀራረብ መከተል መረጥን እንጂ፤ ተስፋ አልቆረጥንም።” አቶ ሰለሞን ለማ።

ቃለመሃላ በዋይት ሃውስና በካፒቶል፣ የኪንግ ቀን

ፕሬዚዳንት ባራክ ኦባማ ለሁለተኛ የአስተዳደር ዘመናቸው ቃለ መሃላ ፈፅመዋል፡፡

ጥምቀት በኢትዮጵያም በውጭም ተከበረ

በጃን ሜዳ ብፁዕ አቡነ ናትናዔል፤ በሎስ አንጀለስ ብፁዕ ወቅዱስ አቡነ መርቆርዮስ ቡራኬ ሰጡ፡፡

ሙስሊሞች ‘ድምፃችን ይሰማ’ ሲሉ የአንድ ዓመት መታሰቢያ አደረጉ

“ድምፃችን ይሰማ” በሚል ርዕስ የኢትዮጵያ ሙስሊም ማኅበረሰብ አባላት ለመንግሥት ጥያቄ ያቀረቡበትን አንደኛ ዓመት በተለያዩ እንቅስቃሴዎች ሰሞኑን አስበዋል፡፡

«ጉዲፈቻ» በአሜሪካ

“በፊት እንደዚህ፥ ባይሆንስ፥ ባትቀርበኝስ?” የሚል ስጋት ነበረኝ። ያ ሁሉ ግን ልጃችን ከመጣች በኋላ፥ ያ ሁሉ ይረብሸኝ የነበረው ጥያቄ፥ ጠፋ። ወዲያው መጥታ ለወጠችው።” ወ/ሮ ሶፋኒት ተፈራ።

፮ኛውን ፓትርያርክ የሚያስመርጥ ኰሚቴ በመሰየሙ ዜና ላይ ብፁዓን አባቶች እየተናገሩ ነው

ኢትዮጵያ የሚገኘው ቅዱስ ሲኖዶስ ረቡዕ ታኅሣሥ 10 ቀን 2005 ዓም ፮ኛውን የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተ-ክርስቲያን ፓትርያርክ የሚያስመርጥ ኰሚቴ መሰየሙን ከአዲስ አበባ ቅዱስ ሲኖዶስ አባላት ያገኘነው መረጃ አመልክቷል።

​​