ሐሙስ, ፌብሩወሪ 14, 2013 የአካባቢው ጊዜ 16:37

ካንሠር ደኆችን እያሠጋ ነው - ጥር 27 የዓለም የካንሠር ቀን

ጥር 27 የዓለም የካንሠር ቀን

የፊደል ቁመት - +
05.02.2013
ከካንሰር አጠቃላይ የሞት መጠን አንድ ሦስተኛ የሚሆነው ለመከላከልና ለማስቀረት የሚቻል መሆኑን የዓለም የጤና ድርጅት አስታውቋል፡፡ ተጨማሪ

አዲስ የቲቢ መድኃኒት ሥራ ላይ ዋለ

ቤዴኩዊላይን በሙከራ ላይ የሚገኝ ባለፉት ሃምሣ ዓመታት ውስጥ ለመጀመሪያ ጊዜ የወጣ አዲስ መድኃኒት ነው፡፡ ይሁን እንጂ ለሕክምና አገልግሎት እንዲውል የዩናይትድ ስቴትስ የምግብና የመድኃኒት አስተዳደር ይሁንታ ቸሮታል፡፡

ዘመቻ “ዜሮ”ን ማሣካት ቢታሰብም የበጀት እጥረት ሥጋት አለ

የዘንድሮው የዓለም የኤድስ ቀን የታሰበውና ፀረ-ኤድስ እንቅስቃሴዎቹም የሚካሄዱት “ዜሮ ማግለል፣ ዜሮ በኤችአይቪ መያዝ፣ ዜሮ የኤድስ ሞት” በሚል መርኅ ነው፡፡

በ“ሃያ አምስት ወራት!” ውስጥ ከኤችአይቪ ጋር መወለድን የማቆም ራዕይ

“ይቻላል” ይላሉ በትግሉ መስክ በግንባር የተሠማሩት ተዋንያን፡፡ ያንን እጅግ ከባድ የሚመስል ግብ ለመድረስ የቆረጡም ይመስላሉ፡፡

ዜሮ

የዘንድሮው የዓለም የኤድስ ቀን እየታሰበ ያለው “ዜሮ ማግለል፣ ዜሮ በኤችአይቪ መያዝ፣ ዜሮ የኤድስ ሞት” በሚል መርኅ ነው፡፡

በአዲሱ የካቢኔ አወቃቀርና ሹመት ላይ አምባሣደር ዲና ሙፍቲ ለቪኦኤ መግለጫ ሰጡ

አዲሱ ሹመት በኢሕአዴግ የመተካካት መርኅ መሠረት የተካሄደና ወደ መንግሥቱ አመራር “አዲስ ደም” ያስገባ ነው ሲሉ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ቃል አቀባይ አቶ ዲና ሙፍቲ አስታውቀዋል፡፡

የኢትዮጵያ ፓርላማ አዲስ የካቢኔ አደረጃጀትና ሹመት አፀደቀ

በአዲሱ አደረጃጀት መሠረት ካቢኔው በጠቅላይ ሚኒስትርና በሦስት ምክትሎቹ ይመራል፡፡

ሥራ ፈጠራ፣ የኢኮኖሚ ዕድገት፣ የአየር ንብረት ለውጥ - መጭው የአሜሪካ አጀንዳ

የዩናይትድ ስቴትስ ፕሬዚዳንት ባራክ ኦባማ በድጋሚ ከተመረጡ ወዲህም ሆነ ላለፉት ስምንት ወራት የመጀመሪያ የሆነ ሰፊ ጋዜጣዊ መግለጫ ትናንት በዋይት ኃውስ ለተገኙ ጋዜጠኞች ሰጥተዋል፡፡

ጥቅምት አንድ ዓለም አቀፍ የሴት ልጆች ቀን ነው

በቂ የትምህርት ዕድል የማያገኙ ሴት ልጆች የሚጋለጡበትን የሥቃይ ህይወት ትኩረት የሚስብ አዲስ ሪፖርት በተባበሩት መንግሥታት ድርጁቱ ዓለም አቀፍ የሴት ልጆች ቀን ወጥቷል።

ኢትዮጵያ በኦሊምፒክ ያላትን ትልቅ ዝና አስጠብቃለች

ጥሩነሽ ዲባባ በ10ሺህ ሜትር ጢቂ ገላና ደግሞ በማራቶን ወርቅ አጠለቁ፡፡

ኢሕአዴግ ሕገመንግሥቱን አይተገብርም ሲሉ ልደቱ አያሌው ተቹ

በ1987 የፀደቀው ያሁኑ የኢትዮጵያ ሕገ-መንግሥት በገዢው ፓርቲ ኢሕአዴግና በተቃዋሚዎች መካከል አንዱ የልዩነት ምክንያት ሆኖ ዘልቋል።

በረከት ስምዖን፤ መለስ በጣም ተሽሏቸዋል አሉ

በጠቅላይ ሚኒስትር መለስ ዜናዊ ጤንነት ላይ አሉባልታ ሲሉ ለገለፁት ለያንዳንዱ ዘገባ መልስ አልሰጥም ሲሉ የኢትዮጵያ የመንግሥት ኮምዩኒኬሽንስ ጉዳዮች ፅሕፈት ቤት ኃላፊ አቶ በረከት ስምዖን ተናገሩ፡፡

የመለስ ሁኔታ ያልተነገረው በኢሕአዴግና በመንግሥት ባሕል ምክንያት ነው

ጠቅላይ ሚኒስትር መለስ ዜናዊ በጥሩ የጤንነት ሁኔታ ላይ እንደሚገኙ የገለፀው የኢትዮጵያ መንግሥት አሁን ሐኪሞች ያዘዙላቸውን እረፍት በማድረግ ላይ ናቸው፤ በቀናት ውስጥም ወደ ሥራ ይመለሣሉ ብሏል፡፡

​​